Find more on TelegramTop Search Bot for Free @tgtopcom_bot
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ - ኢሰመጉ መስከረም 29 ቀን 1984 ዓ.ም በአባላት የተመሰረተ የመጀመሪያው መንግስታዊ ያልሆነ ኢትዮጵያዊ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቋም ነው፡፡ኢሰመጉ በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራ አዋጅ ቁ. 621/2001 መሰረት “ኢትዮጵያዊ የበጎ አድራጎት ማህበር” ሆኖ በምዝገባ ቁጥር 1146 ዳግም ተመዝግቦ በሕጋዊነት በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው፡፡ኢሰመጉ
Subscribers: 6,171
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክአሜን!!የዘንዘልማ ግቢ ጉባኤበኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የዘ/ግ/ጉባኤ መርሀ-ግብራት እና ወቅታዊ መረጃዎች እንዲሁም ኦርቶዶክሳዊ ዶግማና ቀኖናን መሠረት ያደረጉ ት/ቶች የሚቀርቡበት ቻናል ነው።
Subscribers: 65