Find more on TelegramTop Search Bot for Free @tgtopcom_bot
👉ጌታችን መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ በደሙ የዋጃት ቤዛም የሆናት ቅድስት ቤተ ክርስትያንን ከአጽራረ ቤተ ክርስትያን ለመጠበቅ የራሱን ድርሻ ለመወጣት የሚተጋ ቻናል ነው።✥✥✥✥✥join@Geb19✥✥✥✥✥👇ለአስተያየትዎ📧 contact me@efr21or@GEB19botልብ እንበልእናታች እንኳን የማትቀይረን ሞት ከፊታችን አለ🛌
Subscribers: 2,594
በዚህ ህብረት ውስጥ#1 መንፈሳዊ የሆኑ መጣጥፎችን በመለጠፍ እንማማር እንጂ ለሌላ መጥፎ ዓላማ ማዋል የተከለከለ ነው።#2 መንፈሳዊ መዝሙሮችን ፣ ስብከቶችን ፣ እይታዎችን በመለጠፍ...አብረን ወደ ክርስቶስ ሙላት እንደግ ዘንድ ግብዣችን ነው።ሳምንታዊ ፕሮግራም ስለጀመርን በየሳምንቱ ዓርብ ምሽት ከ3:30 - 5:00 የሚቆይ መንፈሳዊ ተከታታይ ትምህርት ይኖረናል።ወጣትነታችንን ለክርስቶስ!!
Subscribers: 1,959
" ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።"(ወደ ዕብራውያን 13:8)ASKO_FULL_GOSPEL_CHURCH
Subscribers: 496
ይህ #ቅድስት ክርስቶስ ሰምራ ማህበር ነውመዝሙር ጥናትየ መፅሀፍ ቅዱስ ጥናትእግዚአብሔርን አክብረው እሱም ላከበራቸው ቅዱሳን ቀናቸውን እና ዜና ገደላቸውን(1-30) የምናይበትየ ተቸገሩ እህት ወንድሞች መረዳትነዲያንን ማልበስ ና ማብላትቤተ-ክርስቲያን የሌላቸውን ቅዱስ ነገሮች ማሟላትና ማገዝእግዚአብሔር በፈቀደው መጠን እንሠራለን
Subscribers: 326
በዚህ ቻናል የደቡብ ሆሣዕና መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያንን አዳዲስ መረጃዎች እና ማስታወቂያዎችን ያገኙበታል።
Subscribers: 261
በስመ አብ በስመ ወልድ በስመ መንፈስ ቅዱስይህ ቻናል የአዲስ ኪዳን እዉነት በሚል ሰይሜዋለሁ ።በዚህ ቤት የሚወራዉ ስለ ጌታችን ስኢየሱስ ክርስቶስ ነዉ። ስለጎበኙን ክብር ይስጥልን።ወስበሀት ለእግዚአብሔር። #የአዲስኪዳንእዉነት
Subscribers: 198
☑️የታሰረን የሚፈታ☑️የታመመን የሚፈውስ☑️የተቸገረን የሚረዳ☑️ኃጢአተኞችን የሚወድ☑️ኢየሱስ ክርስቶስ ነው!!
Subscribers: 176
“እንዲህም አላቸው፦ ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።” ማርቆስ 16፥15“በታላቅ ድምፅም፦ የፍርዱ ሰዓት ደርሶአልና እግዚአብሔርን ፍሩ ክብርንም ስጡት፤ ሰማይንና ምድርንም ባሕርንም የውኃንም ምንጮች ለሠራው ስገዱለት አለ።” ራእይ 14፥7ወንጌላችንም ስለ ልጁ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
Subscribers: 174
የሆሳዕና ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የወጣቶች አገልግሎት።" ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።"(ወደ ዕብራውያን 13:8)
Subscribers: 163
ህልማችን ክርስቶስ ሊያያት ራሱን የሠጠላትን ቤ/ ክ ማየት ነው!! ኤፌ 5:25-27Our dream is to see the Church that Christ has given Himself to see!!
Subscribers: 130
ፍ/ሰ/ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ወ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ዘኤርቱ ሞጆ
Subscribers: 129
" ይህም ወንጌል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።"(ወደ ሮሜ ሰዎች 1:3-4፤)
Subscribers: 107
“ይህም ወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
Subscribers: 102
"ኢየሱስ፦ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው። " የዮሐንስ ወንጌል 8፥12👉የዚህ ቻናል አላማ እውነት መንገድ ህይወት የሆነውን ክርስቶስ ኢየሱስን መስበክ ሲሆን ያመኑትንም በእምነታቸው እንዲፀኑ ማስተማርና ማበረታታት ነው።
Subscribers: 92
"፤ አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤"(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2: 5)
Subscribers: 83