ጸጋና እውነት
Channel" ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆነ።"(የዮሐንስ ወንጌል 1:17)
" ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆነ።"(የዮሐንስ ወንጌል 1:17)
AI auto-dubbing tool. Paste a URL to dub videos in 10 languages with 16 voices. Modes: auto dubbing, voice translation, custom TTS.
" ይህም ወንጌል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።"(ወደ ሮሜ ሰዎች 1:3-4፤)
“ይህም ወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
"ኢየሱስ፦ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው። " የዮሐንስ ወንጌል 8፥12👉የዚህ ቻናል አላማ እውነት መንገድ ህይወት የሆነውን ክርስቶስ ኢየሱስን መስበክ ሲሆን ያመኑትንም በእምነታቸው እንዲፀኑ ማስተማርና ማበረታታት ነው።
እዉነት ምንድነው ?????❤❤❤❤❤ግን ሁላችንም የምንስማማበት ነገር እርሱ እውነት ይባላል !!!!❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤ከሆነስ ያነገር እዉነት ነው !!!!!❤❤❤❤❤እንደዛ ከሆነ ያንተ/ያንቺ እወነት ምንድነው ??እንወያይእንነጋገር
(2ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ 3)14፤ አንተ ግን በተማርህበትና በተረዳህበት ነገር ጸንተህ ኑር፥ ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለህና፤15፤ ከሕፃንነትህም ጀምረህ ክርስቶስ ኢየሱስን በማመን፥ መዳን የሚገኝበትን ጥበብ ሊሰጡህ የሚችሉትን ቅዱሳን መጻሕፍትን አውቀሃል።16-17፤ የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና