ከሳቴ ብርሀን ድሬደዋ አጥቢያ
ለሠው ልጅ ትልቁ ሥኬቱ ጌታን ማግኘቱ ነውአንድ አማኝ ጌታን ሲያገኝ የሀጥያት ሸክሙ ይራገፍለታል:ከማይጠፋው ዘር ይወለዳል : በክርስቶስ አዲሥ ፍጥረት ይሆናል::የቅድሥና ህይወት መኖር ከዳነ ሠው የሚጠበቅ የህይወት ዘይቤ ነው ይህ በራሥ ጥረት የሚገኝ ሳይሆን በመንፈሥ ቅዱሥ እገዛ የሚከናወን ነው
Subscribers: 27
Find more on TelegramTop Search Bot for Free @tgtopcom_bot