የጎፍ የአረጋውያንና የአካል ጉዳተኞች መርጃ እና የመልካም ወጣቶች ግንባታ ማህበር /ድርጅት .

https://t.me/y1v40

" የጎፍ የአረጋውያንና የአካል ጉዳተኞች መርጃ እና የመልካም ወጣቶች ግንባታ ማህበር " በሚል በኮምቦልቻ ከተማ በይፋ የተመሰረተ ሲሆን በከተማችን ብሎም በክልላችን በርካታ ስራዎችንም ለመስራት የተደራጀ ድርጅት ነው ። ድርጅቱ በትኩረት ከሚሰራቸው ስራዎችም መካከል አረጋውያንና የአካል ጉዳተኞችን ቤት ለቤት መንከባከብ እና ወጣቱ ላይ መልካም ወጣቶችን መገንባት /መፍጠርን በትኩረት የምንሰራ ይሆናል ።

Subscribers: 31

Find more on TelegramTop Search Bot for Free @tgtopcom_bot