MKC Prison Ministry
Channelየመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን የሕግ ታራሚዎች አገልግሎት
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን የሕግ ታራሚዎች አገልግሎት
AI auto-dubbing tool. Paste a URL to dub videos in 10 languages with 16 voices. Modes: auto dubbing, voice translation, custom TTS.
“ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።”— ዕብራውያን 13፥8
GLCY ETHIOPIA◈GLCY ◉G-gospel's ◉L-light ◉C- for childrens ◉ Y-and youths(የወንጌል ብርሃን ለልጆች እና ለወጣቶች አገልግሎት)+251-935233708 Jabez Girma+251-942374304 yideneku abrihamየወንጌልን እውነት ለልጆች እና ወጣቶች ልናስተምራቸው ይገባል!👉አብራችሁን ስሩ👈
“እንዲህም አላቸው፦ ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።” ማርቆስ 16፥15“በታላቅ ድምፅም፦ የፍርዱ ሰዓት ደርሶአልና እግዚአብሔርን ፍሩ ክብርንም ስጡት፤ ሰማይንና ምድርንም ባሕርንም የውኃንም ምንጮች ለሠራው ስገዱለት አለ።” ራእይ 14፥7ወንጌላችንም ስለ ልጁ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
እንኳን ወደ ዮሐንስ 9፡4 እንኳን በደህና መጡ የእምነትን፣ የተስፋን እና የፍቅርን መልእክት በእግዚአብሔር ቃል ለማሰራጨት ወደ ወሰንንበት አገልግሎት። ተልእኮአችን በመንፈሳዊ ጉዞአችሁ በማስተዋል ትምህርቶች፣ ሃይለኛና ምሪትን ማነሳሳት፣ ማሳደግ እና መምራት ነው። ጸሎቶች እና ህይወትን የሚቀይሩ ትምህርቶች በቀን ውስጥ በመስራት እናምናለን, ልክ ኢየሱስ በዮሐንስ 9: 4 ላይ እንደተናገረው።
የሆሳዕና ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የወጣቶች አገልግሎት።" ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።"(ወደ ዕብራውያን 13:8)