የኛ መንፈሳዊ ግሩፕ ፩፪፫
Channel"፩ቆሮ ፩፬÷፵ሁሉ በአግባብና በስርአት ይሁን"
"፩ቆሮ ፩፬÷፵ሁሉ በአግባብና በስርአት ይሁን"
AI auto-dubbing tool. Paste a URL to dub videos in 10 languages with 16 voices. Modes: auto dubbing, voice translation, custom TTS.
¹⁴ ይህን ስለቆረጥን የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናልና፤ አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ፤ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ፤¹⁵ በሕይወትም ያሉት ስለ እነርሱ ለሞተውና ለተነሣው እንጂ ወደ ፊት ለራሳቸው እንዳይኖሩ ስለ ሁሉ ሞተ።፪ቆሮ ፭፥፲፬-፲፭
እግዚአብሔርን አንዲት ነገር ለመንሁት እርስዋንም እሻለሁ፤ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት እኖር ዘንድ፥ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውንም አይ ዘንድ፥ መቅደሱንም እመለከት ዘንድ።
ነገር ግን በክርስቶስ ሁል ጊዜ ድል በመንሳቱ ለሚያዞረን በእኛም በየስፍራውም ሁሉ የእውቀቱን ሽታ ለሚገልጥ ለአምላክ ምስጋና ይሁን 2ቆሮ 2÷14https://t.me/+-NjO7OloIEY1N2Nkለሀሳብ አስተያየትና ጥያቄ ለመጠየቅ@elamm3
ንህነሰ ንሰብክ ክርስቶሰሐ ዘተሰቅለ ፩ቆሮ ፩፥፶፫በዚህ ገፅ ቃለ እግዚአብሔር እንማማራለን፡ስለ አገልግሎታችን እንወያያለን፡፡ ከዚህ ውጪ ያሉ ነገሮች ሁሉ ፈፅሞ የተከለከሉ ናቸው
የአባቶቻችን ድንቅ የሆነ ከእግዚአብሔር የተሰጣቸው የማዳን ጥበብና ዕውቀት በዚህ ቻናል ይዳሰሳል ::የጥበብ ሁሉ ባለቤት እግዚአብሔር እርሱ ይርዳን አሜን::