Ardaita ATVT College PR and communication executive (College of Excellency)

Channel
https://t.me/a43tv

የአርዳይታ ግብርና ቴ/ሙ/ሥ/ ኮሌጅ በኢፌዴሪ የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ከሚተዳደሩት አምስቱ ኮሌጆች አንዱና በራዕይ ለያዘው በ2025 ዓ.ም ከምስራቅ አፍሪካ ታዋቂ እና ተመራጭ የግብርና ሜካናይዜሽን፣ የህብረት ስራ ግብይት፣ የህብረት ስራ የሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት ስልጠና በሬጉላር (መደበኛ) እና አጫጭር ስልጠናዎችን በጥራት የሚሰጥ ስፔሻላይዝድ ኮሌጅ ለመሆን ጠንክሮ እየሰራ ያለ አንጋፋ ተቋም ነው።

197 subscribers
Search the full TelegramTop index for free — message @tgtopcom_bot on Telegram.